11. የኢትዮጵያ የቅጅና ተዛማጅ መብቶች አዋጅ አንዳንድ አንቀጾች
አንቀጽ 6፡- ጥበቃ ለማግኘት የሚያስፈልጉ መመዘኛዎች / Requirements for Protection / በሀገራችን የቅጅ ተዛማጅ መብቶች ጥበቃ አዋጅ መሰረት ጥበቃ ለማግኘት የሚያስፈልጉ መመዘኛዎች ሁለት ሲሆኑ የስራው አመንጪው የስራ አላማና የስራው የጥራት ደረጃ ግምት ውስጥ አይገባም፡፡ በአዋጁ አንቀጽ 6(1) እንደተገለጸው አንድ የፈጠራ ስራ ጥበቃ የሚያገኘው ስራው ወጥ/Original/ ከሆነ እና ግዙፍነት/Fixed/ ካገኘ ነው፡፡ እነዚህን ሁለት መመዘኛዎች የሚያሟላ የስራ […]
11. የኢትዮጵያ የቅጅና ተዛማጅ መብቶች አዋጅ አንዳንድ አንቀጾች Read More »



